በድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ ከሚገኙ ሼዶች በባለሀብቶች የተያዙት ግማሽ ያህል ናቸው ተባለ
February 13, 2022
EthiopianReporter.com
—
Comments ↓
በድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ ከሚገኙ ሼዶች በባለሀብቶች የተያዙት ግማሽ ያህል ናቸው ተባለ
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከሚያስተዳድራቸው ፓርኮች አንዱ በሆነው፣ የድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ ከሚገኙ 15 ሼዶች፣ በባለሀብቶች የተያዙት ሰባት ብቻ ናቸው ተባለ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/24659