የኢትዮ ኬንያ የኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ በተያዘው ዓመት ዕውን ይሆናል ተባለ
February 13, 2022
EthiopianReporter.com
—
Comments ↓
የኢትዮ ኬንያ የኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ በተያዘው ዓመት ዕውን ይሆናል ተባለ
ከአሥር ዓመታት በፊት በኢትዮጵያና በኬንያ መካከል ያለውን የኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ ትስስር ዕውን ለማድረግ፣ 1.3 ቢሊዮን ዶላር በሚደርስ ወጪ ግንባታው የተጀመረው ፕሮጀክት በተያዘው ዓመት ወደ ሥራ እንደሚገባ ተገለጸ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/24669