የኢትዮ ኬንያ የኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ በተያዘው ዓመት ዕውን ይሆናል ተባለ

የኢትዮ ኬንያ የኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ በተያዘው ዓመት ዕውን ይሆናል ተባለ

ከአሥር ዓመታት በፊት በኢትዮጵያና በኬንያ መካከል ያለውን የኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ ትስስር ዕውን ለማድረግ፣ 1.3 ቢሊዮን ዶላር በሚደርስ ወጪ ግንባታው የተጀመረው ፕሮጀክት በተያዘው ዓመት ወደ ሥራ እንደሚገባ ተገለጸ፡፡