በአማራና በአፋር ክልሎች ለወደሙ የጤና ተቋማት መልሶ ግንባታ እስከ 36 ቢሊዮን ብር ሊያስፈልግ ይችላል ተባለ
February 6, 2022
EthiopianReporter.com
—
Comments ↓
በአማራና በአፋር ክልሎች ለወደሙ የጤና ተቋማት መልሶ ግንባታ እስከ 36 ቢሊዮን ብር ሊያስፈልግ ይችላል ተባለ
ከአንድ ዓመት በላይ በዘለቀው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት በአማራና በአፋር ክልሎች ውድመት የደረሰባቸውን የጤና ተቋማት ወደ ነበሩበት ለመመለስ፣ እስከ 36 ቢሊዮን ብር ሊያስፈልግ ይችላሉ ሲሉ የጤና ሚኒስትሯ ሊያ ታደሰ (ዶ/ር) ገለጹ።
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/24586