የአማራ ክልል ምክር ቤት አዲስ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና አዳዲስ የካቢኔ አባላትን ሹመት አጸደቀ
አቶ ላቀ አያሌው – ምክትል ርዕሰ መስተዳድር
አቶ መላኩ አለበል – በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ደረጃ የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ሃላፊ
ዶክተር ቦሰና ተገኘ – የግብርና ቢሮ ሃላፊ
አቶ ሻምበል ከበደ – የቴክኒክና ሙያ እና ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ ሃላፊ –
ወይዘሮ ብዙአየሁ ቢያዝን – የገቢዎች ቢሮ ሀላፊ
አቶ ፍርዴ ቸሩ – ጠቅላይ አቃቤ ህግ
ብርጋዴር ጄኔራል አሳምነው ጽጌ – የሰላም ግንባታና የህዝብ ደህንነት ጉዳዮች ቢሮ ሃላፊ
አቶ ንጉሱ ጥላሁን – በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ደረጃ የባህልና ቱሪዝም ቢሮ ሀላፊ
ዶክተር ሙሉነሽ አበበ – የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ሀላፊ
ወይዘሮ አስናቁ ድረስ – የሴቶች ህጻናትና ወጣቶች ቢሮ ሀላፊ