በቅ/ሲኖዶስ አዲስ የአህጉረ ስብከት አደረጃጀት በውጭና በአገር ቤት የብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት ስምና ምደባ ዝርዝር

ማስታወሻ፡- በቀደመው ዘገባ፣ ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ፣ በመካከለኛው ካናዳ ሀገረ ስብከትም እንደተመደቡ የተገለጸው፣ ብፁዕነታቸው በሀገር ውስጥ ብቻ ለመመደብ ለምልዓተ ጉባኤው ባቀረቡት ጥያቄ መሠረት በመለወጡ የሶማሌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብቻ ኾነው ተመድበዋል፤ በተጨማሪም፣ በቦልቲሞር የመካነ ሰላም ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን የበላይ ጠባቂ ብፁዕ አቡነ ፊልጶስ – የፐልስንቫንያ ስቴት ሊቀ ጳጳስ፤ ብፁዕ አቡነ ባስልዮስ – በሮቸስተር የኪዳነ ምሕረት …