በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደር አላስቴር ማክፌል ዛሬ መቀሌ እንደገቡ የሕወሃት ዜና ምንጮች ዘግበዋል።ሲል ዋዜማ ራዲዮ ገልጿል ።
አምባሳደሩ ከሕወሃት ሊቀመንበር ደብረጺዮን ገብረ ሚካዔል ጋር በተለያዩ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ እንደተነጋገሩ ዜና ምንጮቹ ጠቁመዋል። ዋዜማ ራዲዮ/
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ዜና ባለፈው ሳምንት መቀሌን የደበደበችው ድሮን ከፍተኛ የሕወሓት መሪዎችን ገላለች መባሉ እስካሁን ባይረጋገጥም የትዊተር ሰዎች ጥርጣሬያቸውን በሰፊው በመዘገብ ላይ ናቸው። ከታች ይመልከቱ ።
This is the strike which allegedly killed TPLF President Debretsion.
The news has separately been confirmed to me by a source I consider highly reliable. But as yet there is no full confirmation of this breaking news. https://t.co/LOJg8A8Ztb
— Alastair Thompson (@althecat) November 25, 2021