መርሐ ግብሩ ወደ ጉባኤው መጠናቀቂያ ዕለት መራዘሙ ሲገለጽ አዳራሹን ለቀው የወጡ አሉ፤ ቀጣይ ህልውናችንን በሚወስኑ ጉዳዮች ውይይት እንደሚኖር በሊቃነ መናብርቱ ተጠቁሞ ነበር፤ አጠቃላይ ስብሰባ እንደመኾኑ፣ ከሪፖርት ባሻገር በዐቢይ አጀንዳ የምር መነጋገር ይጠበቅበታል፤ ገና ለገና፣“እነእገሌ ያደራጁት ቡድን አለ” በሚል ውይይትን መሸሽ ጉባኤተኛውን መናቅ ነው፤ “ያለውይይት እርባና የለውም፤በዝግ አዳራሽ ውስጥ ከፈሩት በዐደባባይ ይጋቱታል፤”/ልኡካኑ/ *** የመንበረ …