ፍሮሎሪዳ ግዛት በስደተኞች ፖሊሲ ጉዳይ የባይደን አስተዳደርን ከሰሰ

በዩናይትድ ስቴትስ የፎሎሪዳ ግዛት የስደተኞች ፖሊሲ ህገወጥ ነው በማለት የባይደን አስተዳደርን ክስ መመስረቱን የፍሎሪዳ ጠቅላይ አቃቢ ህግ ትናንት ማክሰኞ ይፋ አድርገዋል፡፡ 

የክፍለ ግዛቲቱ ገዥ ሮን ደሳንትስ የፍሎሪዳ መንግሥት ተቋማት በፍሎሪዳ እንዲሰፍሩ የሚደረጉ ህገወጥ ስደተኞችን አስመልክቶ ምንም ዓይነት ድጋፍ እንዳይሰጡ ት ዕዛዝ አስተላልፈዋል፡፡ 

ህግ አሰካባሪዎችና የፍሎሪዳ አውራ …