አዲስ በተመሠረተው የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት አቶ ሽመልስ አብዲሳ ፕሬዝደንት፣ አቶ አወሉ አብዲ ምክትል ፕሬዝደንት ሆነዋል። በምክትል ፕሬዝደንት ማዕረግ 5 ባለሥልጣናት ተሾመዋል። 32 አባላት ካሉት የአቶ ሽመልስ ካቢኔ አስሩ ሴቶች ናቸው። የኦነግን አንድ አንጃ የሚመሩት አቶ አራርሶ ቢቂላ የኦሮሚያ ሰራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ሆነዋል…
አዲስ በተመሠረተው የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት አቶ ሽመልስ አብዲሳ ፕሬዝደንት፣ አቶ አወሉ አብዲ ምክትል ፕሬዝደንት ሆነዋል። በምክትል ፕሬዝደንት ማዕረግ 5 ባለሥልጣናት ተሾመዋል። 32 አባላት ካሉት የአቶ ሽመልስ ካቢኔ አስሩ ሴቶች ናቸው። የኦነግን አንድ አንጃ የሚመሩት አቶ አራርሶ ቢቂላ የኦሮሚያ ሰራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ሆነዋል…