ኢትዮጵያ አሁን ለገባችበት የፖለቲካ እና ሰላም እጦት ቀውስ መፍትሄው ድርድር እና ብሔራዊ ምክክር ብቻ መሆኑን የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲ ባለስልጣን አመለከቱ፡፡
የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግሬስ (ኦፌኮ) ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ጥሩነህ ገምታ እንዳሉት ችግሮችን በማቃለል ሊደርስ የሚችለውን የባሰ ቀውስ ለማስቀረት ለሰላም መንገድ ዋጋ መከፈል ይኖርበታል ፡፡…
ኢትዮጵያ አሁን ለገባችበት የፖለቲካ እና ሰላም እጦት ቀውስ መፍትሄው ድርድር እና ብሔራዊ ምክክር ብቻ መሆኑን የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲ ባለስልጣን አመለከቱ፡፡
የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግሬስ (ኦፌኮ) ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ጥሩነህ ገምታ እንዳሉት ችግሮችን በማቃለል ሊደርስ የሚችለውን የባሰ ቀውስ ለማስቀረት ለሰላም መንገድ ዋጋ መከፈል ይኖርበታል ፡፡…