ፕሮፌሰር ብርሐኑ ነጋ “እንደ ድርጅት ግማሽ እግራችን አይደለም የገባው። ጦሩን አስገብተናል። የሚገቡ የሚቀሩ አሉ። ይገባሉ። አገር ውስጥ ሆነን በሰላማዊ መንገድ ለመታገል ነው የመጣንው” ሲሉ ተናግረዋል።አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ የለውጥ አቀንቃኝ ካሏቸው የኢትዮጵያ መንግሥት ሹማምንት ጋር ንቅናቄው አብሮ ለመሥራት ዝግጁ መሆኑን ገልጸዋል። …
ፕሮፌሰር ብርሐኑ ነጋ “እንደ ድርጅት ግማሽ እግራችን አይደለም የገባው። ጦሩን አስገብተናል። የሚገቡ የሚቀሩ አሉ። ይገባሉ። አገር ውስጥ ሆነን በሰላማዊ መንገድ ለመታገል ነው የመጣንው” ሲሉ ተናግረዋል።አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ የለውጥ አቀንቃኝ ካሏቸው የኢትዮጵያ መንግሥት ሹማምንት ጋር ንቅናቄው አብሮ ለመሥራት ዝግጁ መሆኑን ገልጸዋል። …