ኢትዮጵያ ውስጥ የኮሮናቫይረስን መስፋፋት ለመከላከል ባለፈው መስከረም የወጣው መመሪያ ዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ መደረጉን ጠቅላይ አቃቤ አስታውቋል ።
መመሪያው አስገዳጅ የሆኑ የጥንቃቄ እምጃዎች የተካተቱበት እንደሆነ ተገልጿል።
የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ማድረግ፣አካላዊ ርቀትን መጠበቅ፣ የእጅ ማፅጃዎችን መጠቀምና ሌሎችም የጥንቃቄ እርምጃዎች
“አስገዳጅ” ተብለው ከተዘረዘሩት መካከል ናቸው።
…
ኢትዮጵያ ውስጥ የኮሮናቫይረስን መስፋፋት ለመከላከል ባለፈው መስከረም የወጣው መመሪያ ዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ መደረጉን ጠቅላይ አቃቤ አስታውቋል ።
መመሪያው አስገዳጅ የሆኑ የጥንቃቄ እምጃዎች የተካተቱበት እንደሆነ ተገልጿል።
የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ማድረግ፣አካላዊ ርቀትን መጠበቅ፣ የእጅ ማፅጃዎችን መጠቀምና ሌሎችም የጥንቃቄ እርምጃዎች
“አስገዳጅ” ተብለው ከተዘረዘሩት መካከል ናቸው።
…