ጎዳና ተዳዳሪዎችን በህክምና መታደግ

ጳውሎስ፣ ጴጥሮስ፣ ሚኒሊክ፣ አለርትና የካቲት 12 የጎዳና ተዳዳሪዎቹ በነጻ ህክምና ማግኘት ከሚችሉባቸው ሆስፒታሎች መካከል ይጠቀሳሉ።