ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ሚዲያው ገፃቸው ዛሬ ጠዋት ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ጋር ተወያይተናል። በሰብአዊ ርዳታ፣ በጸጥታ ጉዳዮች፣ በመሠረተ ልማት እና በመንግሥት ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ያሉ ክንውኖች ተገምግመዋል። በውጤታማነት የተከናወኑ ሥራዎችንና ያጋጠሙ ፈታኝ ሁኔታዎችን በጥልቀት ፈትሸናል። ከአስተዳደሩ ጋር ባካሄድነው ምዘና አንገብጋቢ የሆኑ ጉዳዮችን የለየን ሲሆን፣ አስፈላጊዎቹ ተግባራት እንዲከወኑ አቅጣጫን አስቀምጠናል።ብለዋል።
Discussions with leaders of the Tigray Provisional Administration today evaluated humanitarian, security, infrastructure & public service provision milestones & challenges in the region. Critical areas of intervention were identified and direction set for requisite actions. pic.twitter.com/H6Kwe6Zvwd
— Abiy Ahmed Ali 🇪🇹 (@AbiyAhmedAli) February 18, 2021