የሳዑዲዋ የሴቶች መብት ተሟጋች ከእስር ተለቀቀች

ታዋቂዋ የሳኡዲ አረቢያ የሴቶች መብት ተሟጋች ሉጃይን አል ሃትሎል ከእስር መፈታቷን ቤተሰቦቿ አስታውቀዋል።