በጅግጅጋና በሌሎች የኢትዮጵያ ሶማሌ አከባቢዎች አንፃራዊ ሰላም እየሰፈነ ነው ።
August 15, 2018
Konjit Sitotaw
—
Comments ↓
በጅግጅጋና በሌሎች የኢትዮጵያ ሶማሌ አከባቢዎች በተቀናጀ ጥረት ወደ አንጻራዊ ሠላም እየተመለሰ መሆኑ ተገለፀ፡፡