የኦብነግ አመራሮች አዲስ አበባ ገብተዋል
August 13, 2018
VOA Amharic
—
Comments ↓
የተናጥል ተኩስ አቁም ማድረጉን ያስታወቀው የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጪ ግንባር /ኦብነግ/ አመራሮች ትላንት ማምሻውን አዲስ አበባ ገብተዋል።
... ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ