ባሕላዊዉን ዜማ እና ጭፈራዉን ሲለዉ እንደ ጎጃሞች፤ ሲፈልገዉ እንደ ሸዋዎች፤ ደግሞ እንደ ወሎዎች ያስኬደዋል።እሱ ሁሉንም ሆነ አንዱን፤ ፍላጎት፤ ዝንባሌ ችሎታዉ ባንድ የሚጠቃለል ነዉ።ባሕል።…