በመንግስት ስር ያሉትን ትልቅ የልማት ድርጅቶች ወደ ግል ዘርፋ ለማዘዋወር የሚያደርገውን ሂደት ግልፅ እና ተጠያቂነት ባለበት መንገድ የሚከታተል ኮሚቴ ተዋቀረ።

ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ በመንግስት ስር ያሉትን ትልቅ የልማት ድርጅቶች ወደ ግል ዘርፋ ለማዘዋወር የሚያደርገውን ሂደት ግልፅ እና ተጠያቂነት ባለበት መንገድ የሚከታተል 21 አባላት ያሉት የአማካሪ ኮሚቴ እንዳዋቀሩ ከጠቅላይ ሚንስትር ቢሮ ሀላፊው አቶ ፍፁም አረጋ ሰምተናል። የኮሚቴ አባላቱም ዝርዝር በምስል የተለጠፋት ናቸው።