ባህሬይንን ለ49 አመታት በመምራት በአለም ቀዳሚ የሆኑት መሪ አረፉ

ባህሬይንን ለ49 አመታት በመምራት በአለም የቀዳሚነቱን ቦታ የያዙት ልዑል ካሊፋ ቢን ሰልማን አል ከሊፋ በ84 አመታቸው ከዚህች አለም በሞት ተለይተዋል።