ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ከ50 ዩኒቨርሲቲዎች ከተውጣጡ 3175 መምህራን ጋር ውይይት አደረጉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቱ ተባረው የነበሩ 42 መምህራን ወደ ስራ ገበታቸው ለመመለስ መንግስት ዝግጁ ነው ብለዋል፡፡