በቅርቡ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኩል ለተከፈተው “Ethiopian Diaspora Trust Fund” ገቢ ማሰባሰቢያን እንዲያሳልጡ 20 የገንዘብ አስተላላፊ የሃዋላ ድርጅቶች መመረጣቸው ታውቋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በዓለም ዙሪያ የሚገኙ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ማህበረሰብ የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ለመገንባት በሚደረግ ጥረት ውስጥ የድርሻቸውን እንዲያበረክቱ፤ ለዚህም ቢያንስ በቀን አንድ ዶ…