ኢህአዴግ ህዳጣን ወይም አናሳ እያለ በሚጠራቸው ክልሎች የተፈፀሙ በደሎች አስከፊ መሆናቸውን የፌድራል ጉዳዩች እና የአርብቶ አደር ሚንስቴር ገለፀ፡፡ ( ኢሳት ዜና ሃምሌ 121 ቀን 2010 ዓ/ም )የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በኢትዮ-ሶማሌ ክልል የፍትሕ አሰጣጥ ሂደት ላይ የታዩ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ፣ ቅሬታዎች ላይ ምርመራ በማድረግ እና ችግሮቹን በመለየት በኢፌዴሪ ሕገ- መንግሥት አንቀጽ 21 የተቀመጡ መሠረታዊ የታራሚ …
The post ኢህአዴግ ህዳጣን ወይም አናሳ እያለ በሚጠራቸው ክልሎች የተፈፀሙ በደሎች አስከፊ መሆናቸውን የፌድራል ጉዳዩች እና የአርብቶ አደር ሚንስቴር ገለፀ፡፡ appeared first on ESAT Amharic.