የኢትዮጵያያ ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ በስልጣን በቆዩባቸዉ የመጀመሪያዎቹ መቶ ቀናት ያከናወኗቸዉ ተግባራት መልካምና ሊበረታቱ የሚገባቸዉ ናቸዉ ሲሉ አንዳንድ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለፁ።ያም ሆኖ ግን ነጻ የዲሞክራቲክ ተቋማትን በቋቋምና ከተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር ዉይይቶች በማካሄድ ላይ ሊያተኩሩ እንደሚገባ ፓርቲዎቹ አሳስበዋል።…
የኢትዮጵያያ ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ በስልጣን በቆዩባቸዉ የመጀመሪያዎቹ መቶ ቀናት ያከናወኗቸዉ ተግባራት መልካምና ሊበረታቱ የሚገባቸዉ ናቸዉ ሲሉ አንዳንድ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለፁ።ያም ሆኖ ግን ነጻ የዲሞክራቲክ ተቋማትን በቋቋምና ከተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር ዉይይቶች በማካሄድ ላይ ሊያተኩሩ እንደሚገባ ፓርቲዎቹ አሳስበዋል።…