(ኢሳት ዲሲ—ሐምሌ 3 /2018)የኢትዮጵያ ፓርላማ በአርበኞች ግንቦት 7 ፣በኦሮሞ ነጻነት ግንባር እና በኦብነግ ላይ የጣለውን ፍረጃ ማንሳቱን ሰማያዊ ፓርቲ አደነቀ። ፓርቲው ህብረ ብሄራዊ ከሆነው ድርጅት አርበኞች ግንቦት 7 ጋር እስከ ውህደት አብሮ ለመስራት ያለውንም ፍላጎት ገልጿል።አፋኝ የሆኑት የሃገሪቱ ህጎች እንዲሻሩም ሰማያዊ ፓርቲ ጥሪውን አቅርቧል። “ሁላችን ለአንዳችን አንዳችን ለሁላችን ስናስብ የማንወጣው። ተራራ የማንሻገረው ገደል አይኖርም ! …
The post በድርጅቶች ላይ የተጣለው ፍረጃ ማነሳቱን ሰማያዊ ፓርቲ አደነቀ appeared first on ESAT Amharic.