በትግራይ የተለያዩ ከተሞች ለጠቅላይ ሚኒስቴር አቢይ የድጋፍ ሰልፍ ለማደረግ የወጣው ህዝብ ላይ የክልሉ ፖሊሶች ድብደባና ወከባ አካሄዱ።
በትግራይ ክልል ደቡባዊ ዞን ዋጃ ከተማ ልሙጡን ሰንደቃላማ እና የጠቅላይ ሚንስትሩን ፎቶ በመያዝ የድጋፍ ሰልፍ በውጡ ነዋሪዎችና በፀጥታ ሀይሎች መካከል ግጭት ተፈጥሯል። pic.twitter.com/7vKAyArMch
— Ethiopia Live Updates (@Ethiopialiveupd) July 7, 2018
በትግራይ ክልል ደቡባዊ ዞን አላማጣ ከተማ ለድጋፍ ሰልፍ የወጡ ነዋሪዎችና የክልሉ ፖሊስ ተጋጭተዋል። ፖሊስ በርከት ያሉ ወጣቶችን ማሰሩም ተነግሯል። pic.twitter.com/ysaEukXR4O
— Ethiopia Live Updates (@Ethiopialiveupd) July 8, 2018
በትግራይ ክልል ደቡባዊ ዞን አላማጣ ከተማ ለድጋፍ ሰልፍ የወጡ ነዋሪዎችና የክልሉ ፖሊስ ተጋጭተዋል። ፖሊስ በርከት ያሉ ወጣቶችን ማሰሩም ተነግሯል። pic.twitter.com/8J41M8XjPZ
— Ethiopia Live Updates (@Ethiopialiveupd) July 8, 2018