የዶክተር አብይ አሕመድ አስተዳደር በማረሚያ ቤቶች ውስጥ ያሉትን የሕወሓት ሰወች በማስወጣት አዲስ አስተዳደር እንዲያዋቅር ተጠየቀ። በተለያዩ እስር ቤቶች የሕወሓት ሰወች ኢሰብአዊ ድርጊት እየፈፀሙ ነው።