የሕግ አስከባሪዎች የፍርድ ቤት ዉሳኔ አለመተግበራቸዉ የፍትህ ስርዓቱን ይንዳል ሲሉ የሕግ ባለሞያዎች አሳሰቡ። በጋዜጣ ያየሰዉ ሽመልስ ፍርድ ቤቶች በዋስትና እንዲወጣ ቢወስኑም ፤ ዉሳኔዉን ፖሊስ ያለመፈፀሙ ተገቢነት የለዉም ሲሉ ሁለት የሕግ ባለሞያዎች ለዶቼ ቬለ አሳስበዋል።…
የሕግ አስከባሪዎች የፍርድ ቤት ዉሳኔ አለመተግበራቸዉ የፍትህ ስርዓቱን ይንዳል ሲሉ የሕግ ባለሞያዎች አሳሰቡ። በጋዜጣ ያየሰዉ ሽመልስ ፍርድ ቤቶች በዋስትና እንዲወጣ ቢወስኑም ፤ ዉሳኔዉን ፖሊስ ያለመፈፀሙ ተገቢነት የለዉም ሲሉ ሁለት የሕግ ባለሞያዎች ለዶቼ ቬለ አሳስበዋል።…