ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከኢትዮዽያ ጋር የሚደራደር የልዑካን ቡድን ወደ አዲስ አበባ እንደሚልክ አስታውቋል።
ፕሬዚዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ ከኢትዮጵያ ጋር “ገንቢ ውይይት” ለመጀመር ወደ አዲስ አበባ ልዑካን እንደሚልኩ ዛሬ ጠዋት በኤርትራ ቴሌቪዥን ቀርበው እንዳሳወቁ በኬንያ የኤርትራ አምባሳደር በየነ ርዕሶም ለቢቢሲ ገልፀዋል።
በጃፓን የኤርትራ አምባሳደር የሆኑት አምባሳደር እስጢፋኖስ አፈወርቂም በትዊተር ገፃቸው ይህንኑ አረጋግጠዋል።
Speech of President Isaias Afwerki on Martyrs Day: "We will send a delegation to Addis Abeba to gauge current developments directly and in depth and to chart out a plan for continuous future action" https://t.co/TU7WIW6xxL pic.twitter.com/wiHxqP0F3A
— Yemane G. Meskel (@hawelti) June 20, 2018