ከትናንት በስቲያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ የሚኒስትሮች ሹም ሽር ማድረጋቸው ይታወሳል። በሹም ሽሩ ከስልጣናቸው ከተነሱት መካከል ወ/ሮ ፈትለወርቅ ገብረ እግዚአብሄር ተጠቃሽ ናቸው። ህውሃት ይህ ሹም ሽር ህግን የጣሰ ነው ሲል ብልጽግና ፓርቲ በበኩሉ የተደረገው የተለመደ ሹም ሽር ነው ብሏል።…
ከትናንት በስቲያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ የሚኒስትሮች ሹም ሽር ማድረጋቸው ይታወሳል። በሹም ሽሩ ከስልጣናቸው ከተነሱት መካከል ወ/ሮ ፈትለወርቅ ገብረ እግዚአብሄር ተጠቃሽ ናቸው። ህውሃት ይህ ሹም ሽር ህግን የጣሰ ነው ሲል ብልጽግና ፓርቲ በበኩሉ የተደረገው የተለመደ ሹም ሽር ነው ብሏል።…