ከዚህ በፊትም በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 9 ጎሮ ገብረኤል ቤ/ከርስቲያን ላይ ችግር ለመፍጠር አስቦ ያልተሰካላት ለሁለተኛ ጊዜ በዛሬው ጥምቀት በዓል ላይ ቦንቦ በማፈንዳት ህዝቡ ላይ ጉዳት ለመፍጠር የሞከረው የቤተክርስቲያኑ ጥበቃ ሰራተኛ ተክለወለድ ሻሮ ወ/ማርያም የተባለ ግለሰብ በዛሬው ዕለት ቦንብ ለመወርወር ሲል እጅ ከፍንጅ በቁጥጥር ስር ውሎዋል።
Source : Bole Sub City Woreda 9 Communication Affairs office