የሰብአዊ መብት ጉዳዮች ጠበቃ አምሃ መኮነን የፍራንኮ-ጀርመን ሽልማት ተበረከተላቸው። እኤአ ከ2016 ዓም ጀምሮ መሰጠት የተጀመረው ይህ ሽልማት ፣ዓለም አቀፉን የሰብአዊ መብት ቀንን በማስመልከት የፈረንሳይ እና የጀርመን መንግስታት በጋራ በመሆን ፣ ለሰብአዊ መብቶች መከበር የላቀ እንቅስቃሴ ላደረጉ 15 ግለሰቦች የሚሰጡት ነው ።
ከ100 በላይ የፖለቲካ እና የህሊና እስረኞችን በፍርድ…
የሰብአዊ መብት ጉዳዮች ጠበቃ አምሃ መኮነን የፍራንኮ-ጀርመን ሽልማት ተበረከተላቸው። እኤአ ከ2016 ዓም ጀምሮ መሰጠት የተጀመረው ይህ ሽልማት ፣ዓለም አቀፉን የሰብአዊ መብት ቀንን በማስመልከት የፈረንሳይ እና የጀርመን መንግስታት በጋራ በመሆን ፣ ለሰብአዊ መብቶች መከበር የላቀ እንቅስቃሴ ላደረጉ 15 ግለሰቦች የሚሰጡት ነው ።
ከ100 በላይ የፖለቲካ እና የህሊና እስረኞችን በፍርድ…