የኢትዮ ቴሌኮም የምዕራብ ዞን ኃላፊ የነበሩት አቶ ገመቺስ ታደሰ በተደጋጋሚ ለኢትዮ ቴሌኮም የዝውውር ጥያቄ አቅርበው እንደነበር ባለቤታቸው ወ/ሮ መሰረት ሁንዴሳ ለቢቢሲ ተናግረዋል። ባለቤታቸው በጥያቄያቸው መሰረት ዝውውር አግኝተው ቢሆን ኖሮ ሕይወታቸው ይተርፍ እንደነበርም ገልጸዋል።…
የኢትዮ ቴሌኮም የምዕራብ ዞን ኃላፊ የነበሩት አቶ ገመቺስ ታደሰ በተደጋጋሚ ለኢትዮ ቴሌኮም የዝውውር ጥያቄ አቅርበው እንደነበር ባለቤታቸው ወ/ሮ መሰረት ሁንዴሳ ለቢቢሲ ተናግረዋል። ባለቤታቸው በጥያቄያቸው መሰረት ዝውውር አግኝተው ቢሆን ኖሮ ሕይወታቸው ይተርፍ እንደነበርም ገልጸዋል።…