ሱዳንን ለማዳን የቀረበ ጥሪ በዓለም የጤና ድርጅት

ዓለም በሱዳን እየተካሄደ ባለው የርስ በርስ ጦርነት ምክንያት እየደረሰ ያለውን የሰው ልጅ ሰቆቃ፤ እልቂትና ስደት፤ ያገር ውድመትና ጥፋት ዐይኑን ገልጦ እንዲያይና እንዲታደግ አሁንም ጥሪ ቀርቦለታል።…