Blog Archives

አፍጋኒስታን ውስጥ በሚገኙ የታሊባን ካምፖች አሸባሪው አይሲል ሕጻናት አጥፍቶ ጠፊዎችን እያሰለጠነ ነው::

አልጀዚራ በታሊባን የግዛት አከባቢዎች ባሉ ካምፖች ውስጥ አሸባሪው አይሲል/አይሲስ ሕጻናት አጥፍቶ ጠፊዎችን እያሰለጠነ መሆኑ ቦታው ድረስ በመሄድ በቭድዮ እና በፎቶ የተደገፈ ፕሮግራም አቅርቧል::አልጀዚራ ቦታው ድረስ በመሄድ ያቀረበው ዘገባ እንደሚያመለክተው ራሱን አይሲል ብሎ የሚጠራው ድርጅት በአፍጋኒስታን ፓኪስታን እና ጎረቤት አገሮች ውስጥ …

Tagged with: , ,
Posted in Amharic News