Blog Archives

ከ200 በላይ ተሳፋሪዎችን ይዞ ሲጓዝ የነበረው የሩሲያ አውሮፕላን መከስከሱ ተነገረ።

ከ200 በላይ ተሳፋሪዎችን ይዞ በሲናይ በረሃ ሲጓዝ የነበረው የሩሲያ አውሮፕላን መከስከሱን የግብፅ ጠቅላይ ሚኒስትር ተናግረዋል።ኤር ባስ ኤ-321 የተሰኘው ይህ አውሮፕላን ከቀይ ባህሩ የሻርማል ሼክ ሪሶርት በመነሳት ወደ ሩሲያ እያቀና ነበር ።

የአውሮፕላኑን መሰወር አስመልክቶ የተለያዩ መላምቶች ሲሰጡ ቆይተው፥ ቢቢሲ በሰበር

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news