Blog Archives

የወያኔ የደህንነት ጽ/ቤቱ በአባላቶቹ ላይ አዲስ አሰራር ሊተገብር ነው::

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – የስለላ እና ደህንነት አባሎቹ እየተሙለጨለጩበት ከባድ ትንቅንቅ ውስጥ ያለው እና ባለፈው ወር በግምገማ በተደጋጋሚ ሲታመስ የነበረው የወያኔ ደህንነት ቢሮ በአባላቶቹ ላይ አዲስ የአሰራር ስልት ሊዘረጋ መሆኑ ታውቋል::ባለፈው በተደረገው ግምገማ የተባረርት እንዲሁም ከደረጃቸው ዝቅ ያሉ እና …

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news