“ አዋጅተነገረ! ዉሻናዝንጀሮተባበረ!”
( ዉሻናዝንጀሮያደረጉትክርክርናበመጨረሻያደረጉቃልኪዳን)
( ከተፈራድንበሩ)
ውሻ፡ አንተዝንጀሮከዚህአካባቢብትሔድይሻልሃል፤ሂድ! ሂድ! ሂድ! ነውየምልህ! ቶሎከዚህአካባቢባትጠፋቦጫጭቄ ቦጫጭቄነውአፈርየማደርግህ!
ዝንጀሮ ፡እስቲሞክር! ዋጋህንታገኛለህ! እኔብቻዬንያለሁመሰለህ? የኔሠራዊትአንድጊዜቢዘምትብህአንተንብቻሳይሆን ዘመድአዝማድህንሁሉፈጅተንነውለአውሬእራትየምናደርገው!
ዉሻ ፡ይኸውልሃ! ፉከራህሁሉወደፍርሃትተለውጦሠራዊትከምትላቸውጀሌዎችህጋርዛፍናገዳላገደልንየሙጥኝያልከው ታዲያለምንድነው? እስኪውጡእናኑ! እኛናእናንተይለይልናል! እኛሁለትሆነንእናንተሃያሆናችሁአገርእስኪሸበርበሲቃ እያስጮህናችሁእያሳደድንእስከገደልአፋፍድረስአደረስናችሁ፤በራሳችሁየምትተማመኑከሆነውጡእስኪ! ቦቅቧቆች! ቅዘናሞች! ቂጣችሁእስኪላጥበየገደሉያንፏቀቅናችሁእኛጌቶቻችሁነን፤እመኑ።
ዝንጀሮ፤ አዎንየፈራነውእኮእናንተውሾችእያነፈነፋችሁሰዎችንበኛላይስለምትጠሩብንነው፤እንዲህእንድትጮኹብን ያደረጉትናእናንተንለዚህዕድልያበቋችሁሰዎችናቸውእንዲህእንድትፎክሩብንያደረጓችሁ፤እናንተየምትቦርቁበትሜዳ፤ውሀ እየተንጣለለበትየተለያዩእህሎች፣አታክልቶች፣ፍራፍሬዎችየሚመረትባቸውናስፍርቁጥርየሌለውየቀንድከብትእናሌሎች እንሰሳትየሚረቡበትንሜዳትተንበተራራማናገደላገደልላይየምንኖረውቀደምሲልሰዎችአሳደውንእናመድረሻአሳጥተውን ነውእናንተንለዚህያበቋችሁ።ያንሁሉአገርምድርትተንላችሁበየቋጥኞችናገደላገደልአፋፍላይመኖራችንአንሶባችሁለምን አሁንምደግሞታሳድዱናላችሁ?
ዉሻ ፤የሌባአይነደረቅመልሶልብያደርቅይላልሰው! …