Blog Archives

ወዴት ጠጋ-ጠጋ (ለ/ጀነራል ጻድቃን ገብረትንሳኤ)

ዘርኡ መሃሪ

በ60ዎቹ በነበረው የአብዮቱ ፖለቲካ ተሳትፊያለሁ የሚል የዛን ጊዜው ተማሪ፡ ያሁኑ ሽማግሌ በአብዛኛው እሚያደርገውን የማያቅ፤ ፖለቲካውን፡ በተለይምማርክሰ ለኒንነትን ላይላዩን ካልሆነ በስተቀር፡ ተለቅ ያለ እውቀት አልነበረውም።.ክአገራⶭን ነባራዊ ሁኔታ አንጻር በኢትዮጵያ አንድነትና ሰላም ሊያመጣውየሚችለውን ችግር ቀድሜ አውቅ ነበር የሚል ሰው ካለ፡ …

Posted in Amharic

ውድቀታቸው የፈጠነባቸው የወያኔ ባለስልጣናት እና ጭፍሮቻቸው ባለሃብቶችን እያስፈራሩ መዝረፍ ጀምሩ::

Minilik Salsawi : ሕዝቡ እየተፈረካከሰ የሚገኘውን ወያኔን በጋራ ታግሎ በማስወገድ ነጻነቱን ማረጋገጥ አለበት::ኢትዮጵያውያን ጨለማን ተገን በማድረግ በታጠቁ በሕወሓት የደህንነት መዋቅር የሚመራ የሽብር ተግባራትን አጥብቆ ስለሚፈራ እና በየጊዜው በሕወሓት ደህንነቶች መሪነት የሚወሰዱ እርምጃዎች በሃገሪቱ ውስጥ ከፍተኛ ስጋትን በመፍጠራቸው በየእስር ቤቱ የሚካሄዱ…

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News

በርካታ ንፁሃን ወንድሞቻችን ከመዲናችን አዲስአበባ እየታደኑ ነው። በከፍተኛ የደህንነት ሃይሎች የሚመራ የእስር ዘመቻ በሙስሊሞች ላይ መከፈቱ ተገለፀ

በከፍተኛ የደህንነት ሃይሎች የሚመራ የእስር ዘመቻ በሙስሊሞች ላይ መከፈቱ ተገለፀ
ከ800 -1000 የሚደርሱ ሰዎችን በአዲስ አበባ ለማሰር ታቅዷል፡፡
የቢላል ሬዲዬ ጋዜጠኛ የነበረው ካሊድ ሙሃመድ በደህንነት ሀያሎች ታፍኖ ተወስዷል።
ህውሃት መራሹ ወያኔ አሁንም ንፁሃን ሙስሊሞችን ከየአካባቢው ማደነኑን ቀጥሏል። በዛሬው እለት በብርጭቆ…

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News

ጋዜጠኞቹና ጦማርያኑ ጥፋተኛ አይደለንም ሲሉ የዕምነት ክህደት ቃላቸውን ሰጡ

Image

ሦስቱ ጋዜጠኞችና ስድስቱ ጦማሪያን ዛሬ በልደታ ፍርድ ቤት 19ኛ ምድብ ችሎት ቀርበው የእምነት ክህደት ቃላቸውን የሰጡ ሲሆን ሁሉም በተከሰሱባቸው ክሶች ጥፋተኞች አይደለንም ሲሉ ለፍርድ ቤቱ ተናግረዋል፡፡

ፍ/ቤቱም የተከሳሾችን የእምነት ክህደት ቃል ካደመጠ በኋላ የሚቀጥለውን ቀጠሮ ለመጋቢት 21-23 ሠጥቶ ተበትኗል፡፡ ተከሳሾቹ…

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News

የኢትዮጲያ ፖለቲካ መልኩን የሚቀይርበት 11ኛው ሰዓት ላይ ደርሷል!

‹‹የሰላም በሮች ሲዘጉ የአብዮት በሮች ይከፈታሉ››…
መግቢያ መውጫ አሳጥቶ፤ የወንድ በር እንኳን ለመስጠት ፈቃደኛ ሳይሆን በማን አለብኝነትና በትምክህት ስነልቦና ተወጥሮ በአፈና ጅራፉ ሲገርፈን ፀጥ ብለን የምናይበት የፈሪ ልብ፤ መጠን ያለፈውን የጭቆና ቀንበር የምንሸከምበት ጫንቃ የለንም፡፡
አዎን ኢህአዴግ የደም መስዋዕትነት የከፈልኩበትን

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News

ሰማያዊ ፓርቲ ከተመሰረተ ሦስተኛ ዓመቱ ነው፣ የሰማያዊ ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች እንኳን አደረሰን !

ከምንም በላይ ግን ያኔ ከመነሻው ለአገር እና ለህዝብ የሚጠቅም ፓርቲ እንመስርት ብለን፣ገንዘባችን፣ ጊዜያችን፣ እውቀታችን ሳንሰስት በመስጠት፤በወቅቱ ፓርቲ እንመስርት ማለታችን ትክክል እንደነበር የዛሬ ውጤታችን ምስክር ነው !
—————————- YIDNEKACHEW KEBEDE ——————————————
ሰማያዊ ፓርቲ ከተመሰረተ አሁን ሦስተኛ ዓመቱ ነው፣የአገራችን አሉታዊ እና አዎንታዊ

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News

ግርማ ሠይፉ፣ ሠራዊት ፍቅሬና ቴዎድሮስ አድሐኖም ያልመረጥናቸው የህዝብ ልዑካን – ሁኔ አበሲኒያ

Image
ከሠሞኑ ወደግብፅ የሚያቀና ህወሀታዊ የልዑካን ቡድን ሲቋቋም ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ሊጠብቀው በማይችለው መልኩ የልኡካን ቡድኑ ውስጥ የአንድ ሠው ስም ተሠማ “ግርማ ሠይፉ” የሚል በርካቶች ተገረሙ ወይ አንቺ ሐገር ሲሉም አዘኑ፡፡ ከዚህ ቀደም ብቸኛ የተቃዋሚ ፓርቲ አባል በፓርላማ ተብለው በተቀመጡባቸው ያለፉት 4…

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News

የግንቦት ሰባት ከፍተኛ ኣመራሮች ኣስመራ ገቡ ሲሉ የድርጅቱ ካድሬዎች ተናግረዋል

የግንቦት ሰባት ከፍተኛ ኣመራሮች ኣስመራ ገቡ ሲሉ የድርጅቱ ካድሬዎች ተናግረዋል

በዚህ ሰሞን የሚወጡ ዘገባዎች አንደሚያመለክቱት የተከበሩ ዶክተር ብርሃኑ ነጋ አና የግንቦት ሰባት ሚዲያ ኢሳት ሃላፊ አና የግንቦት ሰባት ምክትል የሆነው ኣቶ ነእመን ዘለቀ ያሉበት ቡድን ኣስመራ ገብተዋል ሲሉ የድርጅቱ ካድሬዎች…

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News

በኦሞ ስምጥ ሸለቆ ለሽርሽር የሄዱት በኢትዮጵያ የስዊድን አምባሳደርን ጨምሮ ሌሎች 12 ስዊድናውያን የተኩስ እሩምታ ወረደባቸው

Image
በኦሞ ስምጥ ሸለቆ ለሽርሽር የሄዱት በኢትዮጵያ የስዊድን አምባሳደርን ጨምሮ ሌሎች 12 ስዊድናውያን የተኩስ እሩምታ ወረደባቸው
ኢሳት ራድዮ ታህሳስ 6/2007 ዓም እንደዘገበው በግድያ ሙከራው ላይ የስዊድን የመገናኛ ብዙሃን በብዛት እየዘገቡበት መሆኑን ያብራራል።እንደ ዘገባው በኦሞ ስምጥ ሸለቆ ለሽርሽር የሄዱት በኢትዮጵያ የስዊድን አምባሳደርን…

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News

የአዜብና የደህንነቱ ሹም እቅድ ክሽፈት(ከኢየሩሳሌም አርአያ)

Image
አዜብ መስፍን ከባለቤታቸው ህልፈት በኋላ የፓርቲው ሊቀመንበርና የጠ/ሚ/ር ስልጣን ለመረከብ አቅደው እንደነበረ ታማኝ ምንጮች አጋለጡ። የደህንነት ዋና ሹም የነበረው ወ.ስላሴ ወ/ሚካኤልን ከፊት በማስቀደም ወ/ሮ አዜብ የሞከሩትና በፓርቲው አንዳንድ አመራሮች “መፈንቅለ ድርጅት ሙከራ” ሲሉ ፈረጀውታል።

ከምንጮቹ የተገኘው ዝርዝር መረጃ ተከታዩን ይመስላል።…

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News

ሕወሐት ደብረፂዮን ገ/ሚካኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ለማድረግ አቅዷል (ከኢየሩሳሌም አርአያ)

Image

የጠቅላይ ሚኒስትር ስልጣን ወደ ሕወሐት ለመመለስ የፓርቲው ቁልፍ አመራሮች በምስጢር ሲመክሩ መስንበታቸውን የቅርብ ምንጮች አስታወቁ። በአቶ ደብረፂዮን ገ/ሚካኤል፣ አባይ ፀሐዬ፣ ጌታቸው አሰፋ፣ ጄ/ል ሳሞራ የኑስ፣ ፀጋይ በርሔ፣ አርከበ እቁባይና ስብሃት ነጋ የሚመራው የሕወሐት ከፍተኛ አመራሮች ከዚህ ቀደም ሲካሂዱት በነበረውና ህወሀት…

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News

ሂትለር እና መለስን የሚያመሳስሉዋቸው 10 ነገሮች

1- ሁለቱም በፈጣሪ አያምኑም ( የራሴ የሚሉት እምነት የላቸውም)
2- የጦር አዛዦቻቸው::ሂትለር በራሱ ግዜ ሮሚዮን ማርሻል አድርጎታል –መለስ ሳሞራን < ጀነራል> አድርጎታል
3-ሂትለር ሁለት ልጅ ነበረው::መለስም ሁለት ልጆች አሉት
4-ሁለቱም በጅምላ ህዝቦችን ጨርሰዋል (የዘር ማጥፋት ፈጽመዋል)
5-ሁለቱም insomnia ይሰቃዩ ነበር …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News

የህወሓት ሦስቱ ጉልቾች ስሪትና ተግባራቸው፡፡ ከላገሬ ኢትዮጵያ

የጉልቾቹ ስም ብአዴን፣ኦህዴድ፣ደህዴን ሲባሉ የተሰሩትም ዴሞክራሴ ከተባለ ዘረመል(ሴል) ሆኖ ይህ ሴል ያለማችን ገራሚው የጉልቾች ሴል ተብሎ እንዲመዘገብ እራሱን ነፃ አውጭ ብሎ የሰየመው ህወሓት ባለም ቅርስነት እንዲመዘገብ አድርጉዋል፡፡

ይህ ሴል በውስጡ ሂዎት የሌለው አርቴፊሻል የህወሓት የላባራቶሪ መመራመሪያ ሲሆን እስካሁንም ወደር ያልተገኘለት…

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News

ሰማያዊ ትልቅ የፖለቲካ ክስረት አጋጠመው። በርካታ አባላቱም የአመራሩን ግትርነት መጠየቅ ጀመሩ። በአንድ አመት ዉስጥ የሰማያዉ ድጋፍ ወደ ታች አሽቆለቆለ።

ትንሽ የግል አስተያየት በሰማያዊ ላይ
==================== Girma Kassa
ኃዳር ሰባት ቀን በቤልሄር ሜዳ ሰማያዊ ፓርቲ ብዙም ስማቸው ከማይታወቅ ድርጅቶች ጋር በመሆን የአደባባይ ሕዝባዊ ስብሰባ ጠርቷል። የአደባባይ ስብሰባ ማለት ብዙ ከሰልፍ ተለይቶ የሚታይ አይደለም።
የሰማያዊ ፓርቲ ሰኔ ወር 2005 ከምርጫ ዘጠና…

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News

ኤፈርት – የሙስና መርከብ – አገርን ለማጥፋት የተቋቋመ ተቋም

Image
“ኤፈርት-መር ካፒታሊዝም” ብዙዎችን እያደኸየ ጥቂት የወያኔ ጎጠኞ ገዢዎችን ግን በሃብት
እያንበሻበሸ በመገስገስ ላይ ነው። ለመሆኑ ኤፈርት ምንድነው? የማነው?
ኤፈርት /በትግርኛው ምህፃር “ትእምት” ወያኔ በረሃ እያለ ባንኮችን፣ የመንግሥት መኪናዎችን እና የግለሰቦችን ንብረት
በመዝረፍ ያቋቋመው ህገ-ወጥ የዘራፊዎች ድርጅት ነው፡፡ ወያኔ የሚኒሊክ ቤተመንግስትን…

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News

የቴሌኮሙኒኬሽን ሰራተኞች እና የዶክተር (በተገዛ ዲግሪ) ደብረጺሆን አለመግባባት ወደ ስድብ አመራ።

"..እንዲህ አይነት ጥያቂዎችን እነማን እንደሚጠይቁ እናውቃለን ደንቆሮ ዝቃጭ .." ደብረጺሆን
"በስልጠናው ላይ ሰራተኛው ለኢሕአዴግ ያለውን ጥላቻ በሰፊው አሳይቶበታል። " የካድሬዎች ሪፖርት
ይህን ሰሞን ለምርጫ የሚሆን ድጋፍ እና አዳዲስ አባላትን ለመመልመል የወያኔው ጁንታ የመንግስት ሰራተኞችን እና የዩንቨርስቲ ተማሪዎችን የመልካም ልማታዊ አስተዳደር…

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News

ለተማሪዎች በግዳጅ የሚሰጠውን ካድሬያዊ ስልጠና እና ትውልድን የማኮላሸት ሴራ አጥብቀን እናወግዛለን!

ከሰማያዊ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ

ላለፉት 23 ዓመታት ህወሓት/ኢህአዴግ ስራዬ ብሎ ካዳከማቸውና ጉዳዬ ከማይላቸው ዘርፎች ውስጥ የሚመደበው የትምህርት ስርዓቱ ሲሆን ይህም ከኢህአዴግ ስህተቶች ሁሉ ዋነኛው እና አሳፋሪ ተግባሩ ነው፡፡ ለሁለት አስርት አመታት ትውልዱን በማምከን በሀገሩ ተስፋ እንዲቆርጥ ከገፉት ጉዳዮችም ግንባር ቀደሙ…

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News

መለስን ቅበሩት! ተመስገን ደሳለኝ

ከኢትዮጵያ ሀገሬ የደቀቀ ኢኮኖሚ ላይ በማን አህሎኝነት ወጪ ተደርጎ፣ ቅጥ ባጣ መልኩ በመላ አገሪቱ እየተከበረ ስላለው የቀድሞ አምባገነን ጠ/ሚኒስትር ሁለተኛ ሙት ዓመት ዝክርም ሆነ ሰውየውን ዛሬም በአፀደ-ህይወት ያለ ለማስመሰል እየሞከሩ ላሉት ጓዶቹ አንዲት ምክር ብጤ ጣል ማድረጉ ተገቢ ነው ብዬ…

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News

‹‹የኢትዮጵያ ህዝቦች ትግልና የአገራችን ህዳሴ››የወያኔ ከፋፋይ ሰነድ በመቃወም አዲስ አበባ ዪንቨርስቲ እሸቱ ጮሌ ሕንጻ በተቃውሞ ተናጠ

Image

በሆዳችን አንገዛም !!!!! የተማሪው የዛሪው መሪ መፈክር
"እየተቃውመ የሚሰለጥን እያጉረመረመ የሚበላ ትውልድ ……… ከሰልጣኞቹ ይልቅ አሰልጣኞቹ ጥያቄ የሚያጭር ንግግር እያደረጉ ተቃውሞውን ያባብሱታል " ከወያኔ ካድሬዎች አንዱ በስካይፒ

ምንሊክ የዘመናዊ ኢትዮጵያ አባት ነው ።……… ኢትዮጵያዊነት በስር መሰረት ሲተላለፍ የመጣ ስለሆነ በዘረኝነት…

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News

መነበብ ያለበት ዘላለም ክብረት ከቂልንጦ ማረሚያ ቤት የላከው አስገራሚ ደብዳቤ

‹‹ይድረስ ላንቺ››

ተፃፈ ከስድስተኛ ተከሳሽ በዘላለም ክብረት

ወዳጄ ልቤ ከቶ እንደምንድን ነሽ? እውን እኔና አንቺ በአለም ስንኖር ሌላ የመገናኛ ዘዴ አጥተን ወደ snail mail እንመላለሳለን ብለሽ አስበሽ ታውቂያለሽ? ለማንኛውም እንዲህ ሆነ፡፡ ጥጋበኛ ሰው ያስቀናኝ ጀምሮልሻል፣ ጥጋበኛ እንዲህ የሚለው ትዝ አለኝ፡፡…

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News

የወያኔን ከፋፍለህ ግዛ የፍጅት ፖለቲካ ለማደባየት ጠንካራ የሆነ ኢትዮጵያዊነት ያስፈልገናል !

እኛ ኢትዮጵያውያን የዚያ ብሔር ወይም የዚያ ጎሣ አባል ሆነን የተፈጠርነው የሆነ ቅጽ ሞልተን ወይም ዕጣ ተጣጥለን አይደለም፡፡ ተፈጥሮ ነው፡፡ በባለጠበንጆቹ ወያኔዎች የተነጠቅነውን መብትና ግዴታን በማስከበር፣ ፍትሐዊና ዲሞክራሲያዊ ሥርዓትን መገንባት የምንችለው ግን እንደ ብሔር ወይም ብሔረሰብ አባል ብቻ ታስረንና ጠበን ሳይሆን፣…

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News

ኢህአዴግ በድሆች ጉሮሮ ላይ ቁማር መጫወቱን ቀጥሎበታል፡፡

በመንግስት ተቋማት ውስጥ ተቀጥሮ መስራት በፈቃደኝነት ድህነትን ለመውረስ ዝግጁ መሆን ማለት ነው፡፡ የመንግስት ተቋማቶች ብቃት ባላቸው ባለሙያዎች ድርቅ ተመትተዋል፡፡ ተስፋ የቆረጡ፤በሙያቸው የማይተማመኑ ወይም ሙያ አልቦዎች፣ በሠራተኛው ገበያ ውስጥ ተወዳዳሪ ያልሆኑ የእውቀት የክህሎት፣ የዝግጅት እና የተነሳሽት ድኩማኖች መናኸሪያ እየሆኑ መጥተዋል፡፡ አማራጭ…

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News

ህዝብ መንቃቱን መረዳት እስኪያቅተው ድረስ ወያኔ ማላዘኑን ተያይዞታል።

በሐሰት መንግስታዊ ማጭበርበሮች ሳንታለል በጋራ በመታገል ቀጣይ ድሎችን እናረጋግጥ !!!
#Ethiopia #EPRDF #UDJ #Blueparty #Ginbot7 #Medrek #MinilikSalsawi

ህዝብ መንቃቱን መረዳት እስኪያቅተው ድረስ ወያኔ ማላዘኑን ተያይዞታል።
Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ)

በሃገሪቱ ያለውን ሁኔታ በትክክለኛው መንገድ የማያስቀምጡ የወያኔ ፕሮፓጋንዲስቶች እርስ በእርሳቸው የሚጋጩ…

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News

የሕወሓት ጄኔራሎች ሲታመሱ ዋሉ ። በሰራዊቱ ውስጥ አለመተማመን ነግሷል።

በጥርጣሬ/ግምት ካልሆነ በቀር አስራ አራቱ መኮንኖች የት እንደገቡ አይታወቅም።
ሁለት ከፍተና የጦር መሃንዲስች ዱካቸው ደብረዘይት ከሚገኘው እስር ቤት ተገኝቷል።
ወደ መቀሌ ከዲያስፖራው ጋር ለዘረፋ የንግድ ሽርክና ኢንቨስተሮች ለመመልመል ያመሩት ጄኔራሎች ሳይቀሩ በምን እንደመጡ በማይታወቅበት ሁኔታ አዲስ አበባ ደርሰው የመሃል አገር…

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News

የህወሃት ሽብር መቆም አለበት! ግንቦት7

ዛሬ በኢትዮጵያ መሬት ላይ ያለ አሸባሪ ወያኔና ወያኔ ብቻ ነው። በኢትዮጵያ ውስጥ ሰዎችን በፖለቲካ አመለካከታቸው፣ መንግስት በመተቸታቸው በግልጽ በመጻፋቸውና በአደባባይ በመናገራቸው ከዚህም አልፎ በጥርጣሬ በተለይም በብሄረሰብ ማንነታቸው እያሳደደ የሚያፍን የሚያሰቃይና የሚገል የሽብር ተቋም ካለ ወያኔ ብቻ ነው። በኢትዮጵያ መሬት ላይ…

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News