በቀልድ ሊታለፍ የሚገባው አይደለም። ትውልዱን እንዴት እየመረዙት እንደሆነ ልናስተውል ይገባል።
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።

ይህ የ8ኛ ክፍል አማርኛ መማሪያ መፅሀፍ ገፅ 26 ነው ተብሎ የተለቀቀ ምስል ነው። ላሊበላን እና ፋሲል ግምብን ያነፁት አክሱማውያን ናቸው ይላል።
ጎበዝ ይህ ነገር በቀልድ ሊታለፍ የሚገባው አይደለም። ትውልዱን እንዴት እየመረዙት እንደሆነ ልናስተውል ይገባል። የሰዎቹ ተንኮል ከአይሁዳውያኑም ይልቅ የረቀቀ ሆኗል።