የአማራ ክልል የአካል ጉዳተኞች ፕሬዝዳንት አቶ ያየህ አስማማው በድብቅ በህዋህት ተገደለ።
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።
ብአዲን በቅርብ ባካሔደውጉባኤ ላይ ጠንከር ያለ የተቃውሞ ሀሳብ ሲናገሩ ከነበሩት መካከል የጎጃሙ ጄግና አቶ ያየህ አስማማው የአማራ ክልል የአካል ጉዳተኞች ፕሬዝዳንት አንዱ እንደነበር ይታወቃል።
ይህ ደፋር እና ለወገኑ ተቆርቋሪ የሆነ ሰው ስለ ህዝቡ በደል እና ግፍ ያለውን ቁጭት ሲናገር በግንባሩ ላበት ይንጠፈጠፍ ነበር የ፣ውስጥ ብሶቱ እያቃጠለው።
በሌላም በኩል እነ በረከት ሰምኦን እና ታደሰ ጥንቅሹ በዚህ ሰውላይ ጥርሳቸውን ነክሰውበት ነበር።
ይህ ወድ የኢትዮጵያ ልጂ በድብቅ ተገድሎ የረዞ አቦ በተባለች ስፍራ ባሳለፍነው ሳምንት የቀብሩ ስነ ስርአት ተፈጽሟል።
የአማራ ክልል ሲቪል ሰርቪስ ምክትል የቢሮ ሀላፊ ወይም ዳግማዊ ደመቀ ዘውዱ ተብሎ የተሰየመው ሻንበል ከበደ አስረስ ከፍተኘሰ ክትትል በህዋህት የሚደረግበት እና ሒዎቱ በከፍተኛ ደረጃ አደጋ ላይመውደቋ ታውቋል።