የኦሕዴድ ሊቀመንበር ሙክታር ከድርና ምክትሏ ኣስቴር ማሞ ከድርጅቱ ተባረሩ። ኦሮሚያ በጊዜያዊ ርእሰ መስተዳደር መመራት ጀምራለች።


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


የኦሕዴድ ሊቀመንበር ሙክታር ከድርና ምክትሏ ኣስቴር ማሞ ከድርጅቱ ተባረሩ። ኦሮሚያ በጊዜያዊ ርእሰ መስተዳደር መመራት ጀምራለች። (Minilik Salsawi)

ራሳቸውን ከስልጣን ኣሰናብተዋል በሚል ሕወሓታዊ ሽፋን የኦሕዴድ ሊቀመንበር ሙክታር ከድርና ምክትሏ ኣስቴር ማሞ ከድርጅቱ ተባለው በምትካቸው ሌሎች መሾማቸው ተሰምቷል።

በዚህም መሰረት በምትካቸው በወያኔያዊ መተካካት ተኮር ባደረገ መጠጋጋት የተደረገ ሲሆን ለማ መገርሳ ሊቀመንበር (ዶክተር)ወርቅነህ ገበየሁ ምክትል ሆነሁ በሕወሓት ተሹመዋል። ኦሮሚያ በጊዜያዊ ርእሰ መስተዳደር መመራት ጀምራለች።

Image result for muktar kedir and aster mamo opdo meeting