የመንግስት በለስጣናት በስብሰናል ካሉ ያላቸው አማራጭ ቦታውን መልቀቅ ነው::- ምሁራን በዘሚ ራድዮ VIDEO
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።
#OromoProtests – INTELLECTUALS DESTROY MIMI SEBHATU AND TPLF ON ZAMI RADIO
[መደመጥ ያለበት ሕዝብ በድፍረት መናገር ጀመረ]
ምሁራን በዘሚ ራድዮ ወያኔን አስገቡለት :
~ ወያኔ ተመርጦ አይደለም ስልጣን ላይ የተቀመጠው ፣ በጉልበት ነው ::
~ የመግስት በለስጣናት በስብሰናል ካሉ ያላቸው አማራጭ ቦታውን መልቀቅ ነው
~ በኢትዮጵያ ሚድያ የሚሰማው ነገር አንድ አይነት አስተሳሰብ ነው ፣ ሌላውን ሕብረተሰብ ክፍል ያገለለ
~ አይደለም ተቃዋሚ የመንግስት ደጋፊዎች እየተሳቀቁ ነው የሚያወሩት
~ እዚህ ሀገር እኮ ሞባይል የሰረቀ 7 ዓመት የሚታሰርበት በሚልዮን የሰረቀ ደረቱን ነፍቶ የሚዞርበት ሀገር ነው
~ ኢህአድግ አፍ እንጅ ጆሮ የለዉም መናገር እንጅ መስማት የማይችል ድርጅት ነው
~ ኢህአድግ ሕዝቡን እንደ እንስሳ ነው የሚያስቡት ስለበላ ደስተኛ ሆኖ እንዲኖር ይፈልጋሉ
~ ህዝቡ እኮ ያመፀው ታግሶ ታግሶ የሚሰማው የሚረዳው መሪ ስላጣ ነው
~ ኢህአድግ እንደ ሃማኖት አባት በሰበካ የሚያምን ድርጅት ነው ፣ መውሰን የማይችል ደካማ ድርጅት ነው
~ ህብረተሰቡ ከኢሕአድግ አስተሳሰብ ቀድሞዋል ፣ አስከ አሁን በመጡበት ምንግድ ፈፅሞ መቀጠል አይችሉም
~ ሕግ መቀለጃ የሆነበት ሀገር ነው
~ በስልጣን የባለጉ ሰዎች በየሚድያው እየመጡ ስለ ሕግ የበላይነት ስያወሩ ቢውሉ የሚለውጥ ነገር የለም
~ ሽንገላ እንጅ ተለውጠው አላሳዩንም
.
[youtube http://www.youtube.com/watch?v=jYX1T1AUuqY]