የፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ መፅሃፍ በህውሃቶች እየተሰበሰበ እየተወሰደ እና አዟሪዎችም እየታሰሩ ነው
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።
የሃያ ኣምስት ኣመታት የጎሳ ፖለቲካቸው በሕዝብ ኣንድነት የተናደባቸው ሕወሓቶች `የኦሮሞና ኣማራ እውነተኛ የዘር ምንጭ `የሚለው የፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ኣዲስ መጽሃፍት በሕወሓቶች ከገበያ እየተሰበሰበ ሲሆን መጽሃፍ ኣዟሪዎችም እየታሰሩ ይገኛሉ። VOA Amharic ቪኦኤ አሁን አዲስ አበባ የሚገኙ መፅሃፍት ሻጮችን አናግሮ የፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ መፅሃፍ በህውሃቶች እየተሰበሰበ እየተወሰደ እና አዟሪዎችም እየታሰሩ እንደሆነ በሰራው ዘገባ ገልፇል።የሕዝብ ኣንድነት ፍቅር ሰላም ለሕወሓት ነቀርሳ ነው።#MinilikSalsawi