በቡሬ ጎጃም ከፍተኛ የሕዝብ ቁጣ ተቀሰቀሰ ። በባህርዳር ከተማ በ23 የንግድ ድርጅቶች ላይ ማዕቀብ እንዲጣል የሚጠይቅ በራሪ ወረቀት እየተበነ ነው
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።
በቡሬ ጎጃም ከፍተኛ የሕዝብ ቁጣ ተቀሰቀሰ ። በባህርዳር ከተማ በ23 የንግድ ድርጅቶች ላይ ማዕቀብ እንዲጣል የሚጠይቅ በራሪ ወረቀት እየተበነ ነው
“የሰማዕታት ደም ይጮሃል” የሚል ርዕስ ያለውና የ23 የንግድ ድርጅቶችን ስም ዝርዝር የያዘ በራሪ ወረቀት በባህርዳር ከተማ እየተበተነ ነው::
ከእነዚህ የህወሓትና ደጋፊዎቹ 23 የንግድ ድርጅቶች ማንኛውን ምርት መጠቀም በሕወሓት መንግስት የተገደሉ ሰማዕታትን ገዳዮች እንደመተባበር ይቆጠራል የሚል ዓይነት መ ል ዕክት ያለው ይኸው በራሪ ወረቀት “በነዚህ ተቋማት መጠቀም: ጥያቄያችንን አንግበው ሞታችንን የሞቱልንን ሰማዕታት መክዳት ነው!! ሰማዕታት የሞቱበትን እና እኛ የምንሞትበትን ጥይት በራሳችን መግዛት ነው” ይላል::