ዘንድሮ የተዋረድነው ያላንዳች አይደለም። የኢትዮጵያ ሳይሆን የአንድ መንደር ሰዎች የትግራይ ስፖርት ፌዴሬሽን ይመስላል!
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።
የኢትዮጵያ ስፖርት ፌዴሬሽን አመራሮች እነማን ናቸው?
1. የኢትዮጵያ አኦሎምፒክ ኮሚቴ ፕሬዝዳንት – ብርሃነ ኪዳነ ማሪያም
2. የኢትዮጵያ ቴኩዋንዶ ማህበር ፕሬዝዳንት – ኪሮስ ገብረ መስቀል
3. የኢትዮጵያ ውሃ ዋና ማህበር ፕሬዝዳንት – ኪሮስ ሐብቴ
4. የኢትዮጵያ ቮሊቦል ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት – ተስፋይ አስገዶም
5. የኢትዮጵያ ብስክሌት ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት -ረዘነ በየነ
6. የኢትዮጵያ እግር ኳስ ዋና አሰልጣኝ -ገ/መድህን ሃይሌ
7. የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሽን ምክትል ፕሬዝደንት- ተክለወይኒ አሰፋ
8. የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮምቴ ዋና ጸሀፊ -ዳግማዊት ግርማይ
9. የኢትዮጵያ ቼዝ ፌድሬሽን ፕሬዝደንት- ግደይ ገብረመድህን
…
ሁሉም የአንድ መንደር ሰዎች ናቸው። ፌድሬሽኑ የኢትዮጵያ ሳይሆን የትግራይ ስፖርት ፌዴሬሽን ይመስላል! ለካ ዘንድሮ የተዋረድነው ያላንዳች አይደለም።