የትግራይ ሚሊሻወችና አጋዚዎች ከአማራ ክልል ሚሊሻዎች ጋር እየተፋለሙ ይገኛሉ።


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


የትግራይ ሚሊሻወችና አጋዚዎች የሚሳተፉበት ጦርነት በአብርሃ ጅራ አብድራፊ እና ሌሎች አጎራባች ቦታዎች ከአማራ ክልል ሚሊሻዎች ጋር እየተፋለሙ ይገኛሉ። እስካሁን ባለው መረጃ ከሁሉም ወገን በርካታ ሰዎች ሲሞቱ ብዙ ንብረት ተቃጥሏል።

የጦርነቱ መንስኤ የትግራይ ሚሊሻዎች ድንበር አቋርጠው ያለፈቃድ ወደ ጎንደር ክልል መግባታቸው ነው። የትግራይ ሚሊሻዎች የሰጡት መልስ እኛ የትግራይ ተወላጅ ነዋሪዎች ላይ የሚደርስ ጥቃት ለመከላከል ነው ሲሉ የአማራ ሚሊሻ ኮማንደሮች የክልላችንን ሉዓላዊነት የጣሰ ትንኮሳ በመሆኑ ውጡልን ሲሏቸው የትግራይ ሚሊሻዎች ተኩስ መጀመራቸው ነው።