በኦሮሚያ ከሃምሳ በላይ ኣማራ ክልል ቁጥራቸው በውል ያልተረጋገጠ ያልታጠቁ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን ኣዲስ ኣበባ የሚገኙ ዲፕሎማቶች ተናገሩ።


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


በአንድ ሳምንት ውስጥ በኦሮሚያ ከሃምሳ በላይ ኣማራ ክልል ቁጥራቸው በውል ያልተረጋገጠ ያልታጠቁ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን ኣዲስ ኣበባ የሚገኙ ዲፕሎማቶች ተናገሩ።
Image

ኣጃንዝ ፍራንስ ፕሬስ እንደዘገበው በዚህ ሳሚንት ባልሞላ ጊዜ ዉስጥ ብቻ ውስጥ ከሃምሳ በላይ የሆኑ ኣማራ ክልል ቁጥራቸው በውል ያልተረጋገጠ ያልታጠቁ ለሰልፍ የወጡ ሰላማዊ ሰዎች በመንግስት ሃይሎች ተገለዋል ሲል የዲፕሎማቲክ ምንጮቹን ማረጋገጫ ይዞ ዘግቧል። ዝርዝሩን ከዚህ ሊንክ ያገኛሉ፥ http://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=121109