በሺክ አላሙዲ የተዘጋጀው ስፖርት “በዝግጅቱ ብዙ ሰው አልተገኘም። ይህ የሆነው በሀገር ቤት የሚውለበለበው ባንዲራ (ባለ ኮከቡ) ባለመኖሩ ነው። ሰው በዚህ ተናዶ ነው የቀረው።” የትግራይ ተወላጆች..ቪኦኢ አማርኛ
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።
በሺክ አላሙዲ የተዘጋጀው ስፖርት “በዝግጅቱ ብዙ ሰው አልተገኘም። ይህ የሆነው በሀገር ቤት የሚውለበለበው ባንዲራ (ባለ ኮከቡ) ባለመኖሩ ነው። ሰው በዚህ ተናዶ ነው የቀረው።” የትግራይ ተወላጆች..ቪኦኢ አማርኛ
ጋዜጠኛው ይጠይቃል። ታዳሚው ይመልሳል።ለተጨማሪ ቪዲዮ ይመልከቱ። ..https://www.facebook.com/voaamharic/vid … 204579422/
“በዝግጅቱ ብዙ ሰው አልተገኘም። ይህ የሆነው በሀገር ቤት የሚውለበለበው ባንዲራ(ባለኮከቡ)ባለመኖሩ ነው። ሰው በዚህ ተናዶ ነው የቀረው።”
VOA Amharic
አሌክሳንድሪያ-ቨርጂንያ እየተካሄደ ያለውን አምስተኛወ የመላ ኢትዮጵያዊያን የስፖርት ማኅበር ቁጥር አንድ መስራች አቶ አብነት ገብረመስቀል የማኅበሩ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ብሥራት ገብረመስቀል እና ሌሎችን አነጋግርናል፡፡