ጁባ በጦርነት እየታመሰች ነች። ጎረቤት አገር ደቡብ ሱዳን በነጻነት ቀኗ ዳግም በጦርነት እየተናወጠች ነው።


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


ጁባ በጦርነት እየታመሰች ነች። ጎረቤት አገር ደቡብ ሱዳን በነጻነት ቀኗ ዳግም በጦርነት እየተናወጠች ነው። ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Juba‬ ‪#‎Southsudan‬ ‪#‎Miniliksalsawi‬ ‪#‎Africa‬ ‪#‎CivilWar‬

ባለፈው ኣርብ የፕሬዚዳንት ሳልቫ ኬር እና በምክትላቸው ማቻር መካከል የተደረገው ውይይት ኣለመግባባት መከሰቱ ተከትሎ የደቡብ ሱዳን ዋና ከተማ ጁባ ሃገሪቱ የምታከብርበውን ኣምስተኛ ኣመት ክብረ በዓል ላይ በሰላም ስምምነት ታርቀው ዋና እና ምክትል ፕሬዝዳንቶች የሆኑት ሳልቫ ከር እና ሬክ ማቻር በዋና ከተማዋ ዳግም ጦርነት ገብተዋል።ከባለፈው ኣርብ ጀምሮ በተቀሰቀሰው ግጭት የሳልቫ ኬር ወታደሮች ከግማሽ በላይ የሚሆኑት መሳሪያቸውን ይዘው ከማቻር ጦር ጋር ተቀላቅለዋል።

በዛሬው የነጻነት ቀን የኣንድ መቶ ሃምሳ ሰዎችን ሕይወት የቀጠፈው የጁባው ጦርነት የመቻር ታንክ ከሚታይበት እስከ ፓርላሜንቱ ቢበዛ ፪ ኪሎ ሜትር ርቀት ቢኖር ነው። ለሳልቫኪር ቤተመንግስትና ለጁባ ኤር ፖርት ደግሞ ፭ ኪሎ ሜትር ይቀራቸዋል።ግማሽ የሚሆነው የፕሬዝዳንት ሳልቫ ታማኝ ጦር መሳርያውን ለመኣቻር በማገዝ የሳልቫኪርን ወታደሮች እየወጋቸው ነው። ‪#‎ምንሊክሳልሳዊ‬

Minilik Salsawi's photo.
Minilik Salsawi's photo.
Minilik Salsawi's photo.
Minilik Salsawi's photo.